Family law
Divorce
Divorce based on mutual agreement
Power of court
Federal family code art. 76(1)
አንድ ጋብቻ በተጋቢዎቹ ስምምነት ፈርሶአል ሊባል የሚችለው የፍቺ ስምምነቱ ተደርጎአል በተባለበት ቀን ሳይሆን የፍቺ ስምምነቱ ለፍርድ ቤት ቀርቦ ተቀባይነት ባገኘበት እና በጸደቀበት ጊዜ ስለመሆኑ፡-
የተሸሻለው የፌድራል የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር 213/92 አንቀፅ 76(1)