የህብረት ስምምነት የሌለው አሰሪ ሰራተኛው የዲሲፕሊን ጉድለት ፈጽሟል የሚልበትን ጉዳይ ለማጣራትና ለመመርመር ሰራተኛውን ከአንድ ወር ላልበለጠ ጊዜ ለማገድ ስለመቻሉ አዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 27/4/
የህብረት ስምምነት የሌለው አሰሪ ሰራተኛው የዲሲፕሊን ጉድለት ፈጽሟል የሚልበትን ጉዳይ ለማጣራትና ለመመርመር ሰራተኛውን ከአንድ ወር ላልበለጠ ጊዜ ለማገድ ስለመቻሉ አዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 27/4/