ክስ ለመስማት ቀጠሮ ከተሰጠ በኋላ ያልቀረቡ ከሳሾችን ከክርክሩ ውጪ እንዲሆኑ በማለት ትዕዛዝ የሰጠ ፍ/ቤት /ችሎት/ በራሱ ተነሳሽነት አስቀድሞ የሰጠውን ትዕዛዝ በማንሳት ከክሱ ውጪየሆኑትን ከሳሾች የክሱ አካል በማድረግ የሚሰጠው ውሣኔ ከሥነ ሥርዓት ህግ ውጪ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 73, 74, 78
ክስ ለመስማት ቀጠሮ ከተሰጠ በኋላ ያልቀረቡ ከሳሾችን ከክርክሩ ውጪ እንዲሆኑ በማለት ትዕዛዝ የሰጠ ፍ/ቤት /ችሎት/ በራሱ ተነሳሽነት አስቀድሞ የሰጠውን ትዕዛዝ በማንሳት ከክሱ ውጪየሆኑትን ከሳሾች የክሱ አካል በማድረግ የሚሰጠው ውሣኔ ከሥነ ሥርዓት ህግ ውጪ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 73, 74, 78